- Call Us: 001-251-906-904-299
- Email:info@ethiopianmajlis.org.et
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የሰላም ስምምነቱን እስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል
የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በሰሜኑ የሐገራችን ክፍል ተከስቶ የነበረውን የእርስበርስ ጦርነት ለማቆም ሲደረግ የነበው የሰላም ውይይት ስምምነት ላይ በመድረሱ ለመላው ኢትዮጵያዊያንና የኢትዮጵያ ወዳጆች የ«እንኳን ደስ አላችሁ» መልዕክት አስተላልፈዋል። ...
View Detailsሼይኽ ሐጂ ኢብራሒም ቱፋ ለድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እና ሕዝብ ምስጋና አቀረቡ
ጥቅምት 21/2015 በድሬዳዋ ከተማ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት አዘጋጅነት በተካሄደው የትውውቅ መድረክ ላይ በሺዎች የሚቆጠሩ የከተማው ህዝበ ሙስሊም በስታዲየም በመገኘት ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አመራሮች ጋር ትውውቅ አካሂዷል:: ...
View Detailsሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ከፈረንሳይ አምባሳደር ጋር ተወያዩ
ጥቅምት 18/2015 የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝደንት ሼይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር የሆኑትን ሚስተር ሬሚ ማሬሾ በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል:: ...
View DetailsEIASC Copyright© 2022