- Call Us: 001-251-114-664-941
- Email:info@ethiopianmajlis.org.et
ጥቅምት 18/2015
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝደንት ሼይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ በኢትዮጵያ የፈረንሳይ አምባሳደር የሆኑትን ሚስተር ሬሚ ማሬሾ በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል::
የፈረንሳይ አምባሳደር በጠቅላይ ምክር ቤቱ በተገኙበት ወቅት ከጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት በተጨማሪ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ዋና ፀሃፊ ሼይኽ ሐሚድ ሙሳ እና የጠቅላይ ምክር ቤቱ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ከማል ሀሩንም ተገኝተዋል::
በቆይታቸውም ከጠቅላይ ምክር ቤቱ አመራሮች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል::





EIASC Copyright© 2022
Leave Your Comments